በታላቁ ቤተመንግሥት የተገነባዉ ዉብና ማራኪ የሆነዉ አንድነት ፓርክ ሐሙስ መስከረም 29/2012 ተመርቆ ተከፈተ።
በፓርኩ
ዉስጥ የሀገሪቱን ገፅታ ሊያሳዩ የሚችሉ ብርካታ ሥራዎች ተሠርቶ ልጉብኝት ክፍት ሆነዋል።
የቀድሞ መሪዎች ቢሮዎችና መኖሪያዎቻቸዉ ለህዝብ ጉብኝት ክፍት ሆነዋል።
የነገሥታት ምስል በሚያምር ሁኔታ ተቀርፆ ይታያል።
ከኢህአዴግ ምክር ቤት ፅ/ቤት የተሰጠ መግለጫ ኢህአዴግን ከግንባርነት ወደ አንድ ህብረ ብሄራዊ ውህድ ፓርቲ የማሸጋገር ጉዳይ በ1996 ዓ.ም ከተካሄደው 5ኛው ድርጅታዊ ጉባዔ ጀምሮ በተከታታይ በተካሄዱት የድርጅቱ ጉባ...
No comments:
Post a Comment